HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 85)

Author: Alemitu Homa

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥር 9/2015 ዓ/ም፡- መቐለ የሚገኘው ፍርድ ቤት “የጠላትን ፕሮፓጋንዳ አሰራጭተዋል” ተብለው በአካባቢው ባለስልጣናት ከተከሰሱ አምስት የትግራይ ቴሌቭዥን ጋዜጠኞች መካከል ሦስቱ ከስምንት ወራት የእስር ቆይታ በኋላ እንዲለቀቁ አድርጓል፡፡ ምስጋና ስዩም ባሳለፍነው ሳምንት ከእስር ከተለቀቁት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ሲሆን ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገረው  ከህዳር 28 እስከ

Read More

ባለፈው አመት በእንጅባራ ከተማ በ82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ላይ ከታዩ የፈረስ ትርዒቶች የተቀረፁ ምስሎች። ፎቶዎች፡ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባሕል ድርጅት (UNESCO) በማስመዝገብ

Read More

የፌዴራል ፖሊስ ካወጣቸው ምስሎች መካከል በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ የተባሉ የተለያዩ ሀሰተኛ የደህንነት ልብሶችን የሚያሳይ ምስል ይገኝበታል። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት መካከል አንዱ በሆነው በዘንድሮው የጥምቀት በዓል ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸምና ሃይማኖታው

Read More