HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 88)

Author: Alemitu Homa

qrf አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 23፣ 2015 - የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ እውቅናና ህጋዊ ሰውነት አግኝቶ ተመዘገበ። ይህን ተከትሎም ፓርቲው የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ለመላው አመራሮች፣ አባላቶች፣ ደጋፊዎችና አጋሮች፣ እንዲሁም ለመላው የሲዳማ ህዝብ አስተላልፏል። ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም. ጊዜያዊ

Read More

የሟቾቹ አስከሬኖች የተገኙበት ቦታ ። የፎቶ ክሬዲት፡ mwebantu.com አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 ፦ የዛምቢያ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ወጣ ብሎ በሚገኝ የእርሻ ቦታ ላይ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ የተገመቱ የ27 አስከሬኖች "ተጥለው" ማግኘቱን የዛምቢያ ሚዲያዎች ዘገቡ። የዛምቢያ ፖሊስ ምክትል ቃል አቀባይ ዳኒ ሙዋሌ እንዳሉት 27 አስከሬኖችን በንግዌሬሬ አካባቢ

Read More

ጄኔራል ታደሰ ወረደ፡ መግለጫ እየሰጡ ፤ ፎቶ ከቪዲዮ የተወሰደ/ ትግራይ ቲቪ አዲስ አበባ፣ ህዳር 26/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ጀነራል ታደሰ ወረደ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት 65 በመቶ  የሚጠጋ  የትግራይ ክልል ታጣቂ ሃይል ከጦር ግንባር ስፍራዎች ለቆ ወደ ተመደበበት

Read More