ዜና፦የአሜሪካ ኩባንያ ለአከባቢ ተስማሚ የሆነ የአፈርን ለምነት የሚያጎለብት ምርት በኢትዮጵያ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8/2015 ዓ.ም፦ አሜሪካው ጄ ኤስ ኤች ኢንተርናሽናል ኩባንያ ከኢትዮጵያዉ ጂግራ ኬሚካልስ ጋር በመተባበር አፔክስ-10 የተሰኘ ኦርጋኒክ የማዳበሪያ ማበልፀጊያ ምርት ለኢትዮጵያ ገበያ ለማቅረብ አየሰራ መሆኑን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ለአዲስ ስታንዳርድ በላከው መግለጫ አስታውቋል። እንደ መግለጫው አፔክስ-10 አሜሪካ ሰራሽ ሲሆን ለአካባቢ ተስማሚ እና
0 Comments