HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 82)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2015 ዓ.ም፡- የ2014 ዓ.ም የ12 ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከተፈተኑት አጠቃላይ 896 ሺ 520  ተማሪዎች ውስጥ 50 በመቶ እና በላይ ያመጡ ተፈታኞች 29,909 (3.3በመቶ) ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የተመዘገበውን ውጤትም “አስደንጋጭ” ብሎታል፡፡ የትምህርት ሚንቴሩ ፐሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ከሰዓት ለሚድያዎች በሰጡት ጋዜጣዊ

Read More

ፎቶ ክሬዲት- አዲስ ፎረቹን አዲስ አበባ፣ጥር 18 2015 ዓ/ም፡- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ቅርንጫፍ የመጀመርያው የሰብአዊ መብት ችሎት የቀድሞው የህውሓት ታጋይ አቶ ስብሓት ነጋ ከሀገር እንዳይወጡ በመከልከላቸው በከፈቱት ክስ ላይ የኢሜግሬሽን ባለስልጣን ኃላፊ ፍርድ ቤት ቀርቦ ቃል ባለመስጠቱ በፖሊስ ተይዞ ቃል እንዲስጥ ፍርድ ቤቱ ማዘዙን

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 18/2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ እና ልዑክ ቡድናቸው ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ካርቱም መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚንስቴት ጵ/ቤት አስታወቀ፡፡ ልዕክ ብድኑ ሱዳን ካርቱም ሲደርሱም የሱዳን ሪፐብሊክ የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ባለፈው አመት ኬንያ

Read More