ዜና፡ የፊልም አዘጋጁ እና የጉማ አዋርድ መስራች ዮናስ ብርሃነ መዋ ከሶስት ቀናት እስር በኃላ ተፈታ
ዮናስ ብርሃነ መዋ እና የቴሌቭዥን ፕሮግራም አቅራቢ ፍላጎት አብረሃም በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አባባ፣ ሰኔ 5/2015 ዓ.ም፡- የፊልም አዘጋጅ እና የጉማ ፊልም አዋርድ መስራች ዮናስ ብርሃነ መዋ ከሶስት ቀናት እስር በኃላ መፈታቱን አባቱ አቶ ብርሃነ መዋ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በርካታ ፊልሞችን በማዘጀት የሚታወቀው የኪነ ጥበብ ሰው ዮናስ ብርሃነ