HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 13)

Author: Alemitu Homa

በአብዲ ቢያንሳ@ABiyenssa አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ጦርነት መቆም በኋላ የፌደራሉ መንግስት አካታች የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሰነድ ይፋ አድርጓል። ባለፈ ታሪኮቿ ሳቢያ በፈተና ለምትናወጠው ኢትዮጵያ የፖሊሲው መዘጋጀት መፍትሔ ለማስገኘት በምታደርገው ጥረት ወሳኝ መዕራፍ እንደሆነ በመገለጽ ላይ ይገኛል። ነገር ግን ሰነዱ ወሳኝ ነገሮች መያዙ እንደተጠበቀ ሁኖ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም፡- በጉራጌ ዞን የቀቤና ብሔረሰብ ከዚህ በፊት የቀቤና ፅሑፍ ቋንቋን ሲገለገልበት የነበረው የሳባ ፊደል ከቋንቋው ባህሪ ጋር ባለመጣጣሙ እና ቋንቋው እንዳያድግ በማድረጉ ፅሑፍ ቋንቋውን ወደ ላቲን ፊደል ለመቀየር ተወስኖ ወደ ተግባር መገባቱ ተገለፀ፡፡   ይህ የተባለው የቀቤና ህዝብ ታሪክ፣ ባህልና ቋንቋ ላይ

Read More

​አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በትግራይ በ2022 ብቻ በተካሄደው ጦርነት ከ100ሺ በላይ ሰዎች በጦር ሜዳ መሞታቸውን መቀመጫውን ኖርዌ ኦስሎ ያደረገው የሰላም ጥናት ኢንስቲትዩት ይፋ ያደረገው መረጃ አመላከተ። በአለማችን በ2022 ከተካሄዱ ጦርነቶች ከፍተኛውን ሙት ያስመዘገበው በትግራይ የተካሄደው ጦርነት መሆኑን ያመላከተው ተቋሙ በሁለተኝነት የጠቀሰው በዩክሬን የተካሄደውን

Read More