HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 11)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም፡- አለም በከፍተኛ ደረጃ የምግብ እጥረት ባጋጠማት ሰዓት ለተጎጂዎች የሚቀርብ እርዳታ የወንጀለኞች መጠቀሚያ መሆኑ የሚያሳዝን ነው ሲሉ የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የሆኑት ሴናተር ጂም ሪሽ ገለጹ። ሴናተር ጂም ሪክ ይፋ ያደረጉት መልዕክት እንደሚያመለክተው የአሜሪካን መንግስት በኢትዮጵያ የሚገኙ ተጎጂዎችን ለመታደግ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም፡- እንደ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ ሁሉ የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሲያቀርብ የነበረውን እርዳታ በተለያዩ መንገዶች ላልታለመለት አላማ እየዋለ ነው በሚል ላልተወሰ ግዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሙሉ በሙሉ ማቆሙን አስታወቀ። በኢትዮጵ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተጎጂዎች ተብሎ የሚቀርብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ እየዋለ መሆኑ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2/2015 ዓ.ም፡- ሁለተኛ ወሩን ለመድፈን የተቃረበው የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች ውጊያ አሁንም አልቆመም። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰኔ 2 ቀን 2015 ዓ.ም ያወጣው ወቅታዊ ሪፖርት እንደሚያሳየው ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የሱዳን ስደተኞች ቁጥር ከ41ሺ በላይ ሁኗል። አብዘሃኛዎቹ ስደተኞች ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ያስታወቀው የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት

Read More