HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 6)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/2015 ዓ.ም፡- በሊባኖስ እና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ከሰራተኛ ቅጥር እና መብት ጋር በተያያዘ የተደረሰው ስምምነት ለቤት ሰራተኞች የሚሰጠው የመብት ከለላ አነስተኛ መሆኑን ሚድል ኢስት አይ የተሰኘ ድረገጽ ዘገባ አጋለጠ። ድረገጹ ተመልክቸዋለሁ ያለው የሁለቱ መንግስታት የስምምነት ሰነድ ላይ ምንም አይነት የዝቅተኛ የቅጥር ደመወዝ እንዳልተቀመጠ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረውን የምግብ እርዳታ አቅርቦት በቀጣይ ወር ለመጀመር ማቀዱን የድርጅቱ የፖሊሲ ልማት ክፍል ረዳት ዳይሬክተር ቫለሪይ ጋርኒየሪ ለሮይተርስ አስታወቁ። ተረጂዎች በመለየቱ ረገድ ሙሉ ለሙሉ በአለም የምግብ ፕሮግራም ቁጥጥር ስር የሚወሰን መሆኑን ስናረጋግጥ ወዲያውኑ እንጀምራለን ማለታቸውን ያስታወቀው የዜና

Read More

የመካከለኛው እና የምስራቅ አውሮፓ፣ እንዲሁም የመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ ክልል የቪዛ ፕሬዝዳንት አንድሪው ቶሬ የቪዛን ቁርጠኝነት በኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያዎችን ለማስፋት ከመንግስት እና ከፋይናንሺያል ስነ-ምህዳሩ ጋር በቅርበት ስራዎች እንደሚሰሩ አጽንኦት ሰጥተዋል። አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 ዓ.ም – ቪዛ የፊንቴክ ፈጠራን ለማራመድ እና በሴቶች የሚመሩ አነስተኛና መካከለኛ

Read More