HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 7)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12/2015 ዓ.ም፡- በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የሚገኙ የ6 ዞኖች (የጋሞ፣ ወላይታ፣ ጎፋ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ እና የደቡብ ኦሞ ዞኖች) እና የ5 ልዩ ወረዳዎች(የቡርጂ፣ የአማሮ፣ የደራሼ፣ የባስኬቶ እና የአሌ ) በአንድ ክልል ለማደራጀት ለመወሰን ይረዳ ዘንድ በወላይታ ዞን የዳግም ህዝበ ውሳኔ የድምጽ አሰጣጥ

Read More

photo credit: ERIC LAFFORGUE በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2020 በተደረገ ጥናት የጥርስ ጤንነት አጠባበቅ ልማድ እጅግ አነስተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። በኢትዮጵያ የጥርስ ጤንነት አጠባበቅ ልማድ ያላቸው ሰዎች አስራ ሁለት ነጥብ ሁለት በመቶ የሆኑ ዜጎቿ ብቻ ናቸው ሲል ኔቸር የተሰኘ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መንግስት ለጋሽ ሀገራት እና ድርጅቶች ለተጎጂዎች የሚሰጥን እርዳታ ላልታለመለት አገልግሎት እያዋለው ነው በሚል እርዳታ ማቆማቸውን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል። መንግሥት ከታረዙ ዜጎች ጉሮሮ የሚነጥቀው ሰብዓዊ እርዳታ ሃገራችን ያለችበትን የከፋ የሌብነት፣ ሙስና እና ኢ-ሰብዓዊነት ደረጃ የሚያሳይ ነው ሲል

Read More