HomeArticles Posted by addisstandard (Page 80)

Author: addisstandard

በማህሌት ፋሲል አዲሰ አባባ ፣ ሰኔ 3/ 2014፦ የአልፋ ቲቪ የዩትዩብ ቻናል መስራች እና ባለቤት ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው የተጠረጠረበት ወንጀል ጉዳዩ በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ መሸፈን አለበት ወይስ የለበትም በሚለው ጉዳይ ላይ ፖሊስ አስተያየት እንዲሰጥ የ5 ቀን ተጨማሪ ቀን  ዛሬ ተሰቷል። ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ግንቦት 27 ቀን፣ 2014

Read More

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3/ 2014 ዓ.ም፦የኔዘርላንድ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እ.ኤ.አ በ1970ዎቹ ኢትዮጵያን ሲገዛ በነበረው “አረመኔው” ማርክሲስት አገዛዝ በጦር ወንጀለኞች እ.ኤ.አ  በ2017 ጥፋተኛ ተብሎ በተጠረጠረው የ67 አመቱ ኢትዮጵያዊ ሆላንዳዊ  ላይ የተላለፈበትን የቅጣትና የእድሜ ልክ እስራት ማጽደቁን አሶሴትድ ፕረስ የዜና አውታር ዘገበ። እንደዘገባው በጦር ወንጀለኞች በሄግ

Read More

አዲስ አበባ :ሰኔ 2 /2014 ዓ.ም. ፡- ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደር በጦርነቱ ምክንያት ከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ260ሺህ በላይ  ዜጎች  የሚውል የ145 ሚሊየን ብር  የድጋፍ ፕሮጀክት በይፋ ማስጀመሩን አዲስ ማለዳ የዜና አውታር ዘገበ። በኢትዮጵያ የኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደር ዋና ዳረሬክተር አቶ ሳህለማርያም አበበ እንደተናገሩት

Read More