ዜና፦ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው በተጠረጠረበት ሁከትና ብጥብጥ ማነሳሳት ወንጀል ፖሊስ አስተያየት እንዲሰጥ ትእዛዝ ተሰጠ
በማህሌት ፋሲል አዲሰ አባባ ፣ ሰኔ 3/ 2014፦ የአልፋ ቲቪ የዩትዩብ ቻናል መስራች እና ባለቤት ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው የተጠረጠረበት ወንጀል ጉዳዩ በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ መሸፈን አለበት ወይስ የለበትም በሚለው ጉዳይ ላይ ፖሊስ አስተያየት እንዲሰጥ የ5 ቀን ተጨማሪ ቀን ዛሬ ተሰቷል። ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ግንቦት 27 ቀን፣ 2014
0 Comments