June 2022

ሰኔ 23፣ 2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ)  ባለፈው ሳምንት  ባወጣው መግለጫ በግንቦት ወር አደረኩት ባለው ክትትል እና ቁጥጥር በታህሳስ ወር 2014 ዓ.ም  “በህገ-ወጥ እና ኢ-መንግስታዊ” በሆነ መንገድ ወደ ዘጠኝ ሽህ የሚጠጉ የትግራይ ተወላጆች በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በሚገኙ ሰመራ እና አጋቲና

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፡ ሰኔ 22/ 2014 ዓ.ም፡-የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን መስጠት እስከሚጀመር ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጥ መሆንን እና ጥራት ያለው ተማሪ የማያፈሩ እንዲሁም  የአካባቢውን ማኅበረሰብ የማይጠቅሙ ዩኒቨርስቲዎች ሊዘጉ እንደሚችሉ  የትምህርተ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርሲቲ እንዲሰጥ የተወሰነው የፈተና ሰርቆትና ማጭበርበርን ለማስቀረት ታስቦ በመሆኑ

Read More

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 ፣ የፌዴራል ዐቃቤ ህግ የሳምንታዊው “ፍትሕ” መጽሔት መስራች እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር የሆነው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ ዛሬ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የህግ መንግስት እና የሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሶስት ተደራራቢ የወንጀል ክሶች

Read More