ዜና፦በ10 ሺ ብር ዋስትና እንዲወጡ የተፈቀደላቸው 3 ጋዜጠኞች ዋስትና ተሻረ
በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2 ቀን/ 2014 ዓ.ም፦ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ለጋዜጠኛ መአዛ መሃመድ እና ለጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ በስር ፍርድ ቤት የተፈቀደላቸውን የ10 ሺህ ብር የዋስ መብት ሻረ። የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ማክሰኞ ግንቦት 30 ቀን ዋስትና
0 Comments