ዜና፡በደሴ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ በተጣለ ቦንብ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8/2014 ዓም - በደሴ ከተማ አስተዳደር በቧንቧውሀ ክፍለ ከተማ 4ኛ ፓሊስ ጣቢያ በነፍስ ማጥፋት ተፈላጊ የነበሩ ግለሰቦች በምርመራ ክፍል ውስጥ በጣሉት ቦንብ የ5 ሰዎች ሂወት ትናንትና ማለፉን የከተማው አስተዳደር ኮሚኒከሽን ጉዳዮች ቤሮ አስታወቀ። መነሻቸውን ከደሴ ዙሪያ ወረዳ “ፅድ ገበያ” አካባቢ ያደረጉ በነፍስ ማጥፋት
0 Comments