HomeArticles Posted by addisstandard (Page 78)

Author: addisstandard

በሲያኔ መኮንን አዲስ አበባ ፣ሰኔ 10/2014 ፦የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች  እጆቹ ወደ ኋላ የታሰረ ሰው ላይ በተደጋጋሚ ሲተኩሱ የሚያሳዩ አስደንጋጭ ቪዲዮ በትላንትናው እለት በበርካታ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተለቋል ። ፊልሙ የተቀረፀው በጋምቤላ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ መሆኑ የተነገረ ሲሆን የጋምቤላ ነፃ አውጪ ግንባር/ጦር እና መንግስት ሸኔ ብሎ

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፡ ሰኔ 10/2014 ዓ.ም ፡- በጅማ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የመካኒካል ምህንድስና ተመራቂ ተማሪዎች ነዳጅ ማምረት የሚችል ማሽን መስራታቸውን የጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ያገለገሉ ፕላስቲኮች በመሰብሰብ በሙቀት አማካኝነት ፓይሮሊሲስ በተሰኘ ሂደት የነዳጅ ምርትን  ለማምረት የተቻለ ሲሆን እስካሁን በተደረገው ሙከራ በሰዓት ውስጥ ሦስት ኪሎ ግራም ፕላስቲክ

Read More

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 8/ 2014 ዓ.ም.፡- በባህርዳር ከተማ የዘረፋና የስርቆት ወንጀል እየተበራከተ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ላይ ተፅዕኖ እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለኢቢሲ ገለፁ፡፡ ኢቢሲ ያናገራቸው ተበዳዮች እንደገለፁጽ በታክሲ እና ባጃጃ ትርንስርት ላይ ስርቆቱ እያየለ ሲሆን ”በተደጋጋሚ የስርቆት ወንጀል እየደረሰብን ነው” ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ ሚዲያው የነጋገረው እንዱ ተበዳይ በታከሲ ላይ

Read More