ዜና፡ በጋምቤላ ከተማ ንጹሐን በጸጥታ ሀይሎች መገደላቸው ተሰማ ፣ ኢሰመኮ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ አሳሰበ
በሲያኔ መኮንን አዲስ አበባ ፣ሰኔ 10/2014 ፦የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች እጆቹ ወደ ኋላ የታሰረ ሰው ላይ በተደጋጋሚ ሲተኩሱ የሚያሳዩ አስደንጋጭ ቪዲዮ በትላንትናው እለት በበርካታ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተለቋል ። ፊልሙ የተቀረፀው በጋምቤላ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ መሆኑ የተነገረ ሲሆን የጋምቤላ ነፃ አውጪ ግንባር/ጦር እና መንግስት ሸኔ ብሎ
0 Comments