HomeArticles Posted by addisstandard (Page 38)

Author: addisstandard

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ያቋቋመው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መርማሪ ኮሚሽን በምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ሪፖርት አቅርቧል። በቀረበው ሪፖርት ላይ ተመርኩዘው አባል ሀገራቱ የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል። ምክር ቤቱ መርማሪ ኮሚሽኑን ካቋቋመበት ግዜ ጀምሮ

Read More

የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ ፎቶ_ ከክምችት  በሞላ ምትኩ @MollaAyenew ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ገፅታ እየተቀየረ መምጣቲ ያደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ብዙ የኢንዱስትሪዎች እና የማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች በመስፋፋታቸው ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሰዎች የስራ እድል ተጠቃሚ ቢሆኑም  በሰራተኞች  አያያዝና መብት ዙሪያ የሚነሱ በርካታ ችግሮች

Read More

ፎቶ- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉሩፕ አባል የሆነው የኢትዮጵያ አቪየሽን አካዳሚ ወደ ዩኒቨርስቲ ደረጃ ማደጉ ተገለጸ። አካዳሚው ወደ ዩኒቨርስቲ ደረጃ በማደጉም በቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራም በኤሮስፔስ እና መስተንግዶ ዘርፎች ስልጠና መስጠት መጀመሩን እንዲሁም በመጀመሪያ ድግሪ በአውሮፕላን ጥገና፣

Read More