HomeArticles Posted by addisstandard (Page 41)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ፣ ጥር 18/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የኦሮምያ ልዩ ዞን ጂሌ ጥሙጋ ወረዳ እንደ አዲስ በተቀሰቀሰ ግጭት በርካታ ንጹሃን መገደላቸውን መንደሮች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች አስታወቁ። ከተገደሉት መካከል የአከባቢው ታጣቂዎች እና ንጹሃን ዜጎች እንደሚገኙበትም ተገልጿል። የአማራ ክልል መንግስት ትላንት ረፋድ ላይ ባወጣው መግለጫ ከክልሉ ልዩ ሀይል

Read More

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ/ከክምችት አዲስ አበባ፣ ጥር 17/ 2015 ዓ.ም፡- ከሁለት አመት በላይ በድንኳን ውስጥ የቆዩ በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ወረዳና ፃግብጂ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ለከፋ ርሃብና በሽታ መጋለጣቸውን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ገለፀ። በፌደዴራል መንግስትና

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 15/2015 ዓ.ም፡- የአሜሪካ መንግስት ትኩረቱን ኦሮሚያ ክልል ወዳለ ግጭት በማዞር የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ያለውን ግጭት መቋጨት እንደሚያስፈልግ ከጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት ገለፁ፡፡ ይህ የተባለው በፌዴራል መንግስትና መንግስት “ሸኔ” ብሎ በሚጠራው በታጠቁ የኦሮሞ ነፃነት

Read More