HomeArticles Posted by addisstandard (Page 37)

Author: addisstandard

ፎቶ-Save the Children አዲስ አበባ፣መጋቢት 25፣2015 ዓ.ም፡- የጤና ሚኒስቴር በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች እየተከሰተ ያለውን የኮሌራ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር  1 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮሌራ ክትባቶችን ከአለም ጤና ድርጅት ጠየቀ። የአሁኑ ወረርሽኝ በኦሮሚያ ክልል ሀረናቡሉክ ወረዳ  ከተከሰተበት ባለፈው አመት ነሐሴ 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ በአራት ዞኖች ማለትም

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19/2015 ዓ.ም፡- ዛሬ መጋቢት 19 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተወካይ የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቀረቡት ጥያቄ እያነጋገረ ይገኛል። አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ባቀረቡት ጥያቄ “እርስዎስ ሥልጣንዎን በመልቀቅ የመፍትሔው

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የሀገራዊ የፍትህ ስርአቱ በትግራይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን ለመዳኘት የተሟላ ቁመና ይኖረዋል ብለን አናምንም ሲሉ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንቱ ለክልሉ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ  ፍትህ መረጋገጥ እንዳለበት ጠቅሰው የፖለቲካ መፍትሄዎች እና ሰላም በተሟላ መልኩ

Read More