HomeArticles Posted by addisstandard (Page 42)

Author: addisstandard

ፎቶ ዩኒሴፍ/ክሪሰቲን ኔሰቢት አዲስአበባ፣ ጥር፣13/ 2015 ዓ.ም፡- ኢንግሊዝ በኢትዮጵያ ውስጥ  የጸጥታ ችግር እየተባባሰ በመጣባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ከ600,000 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የሚውል የ16.6 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ማድረጓን  የእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር አንድሪው  ሚካኤል ገልፁ፡፡ በተጨማሪም የአለም አቀፉ ማህበረሰብ  “በኢትዮጵያ እየተባባሰ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ” እንዳይዘነጋ ኢንግሊዝ ጥሪ አቅርባለች፡፡ የ11.6 ሚሊዮን

Read More

ኮማንደር አሊ ሳሚሬ ሲጋድ፤  ፎቶ- ከቪዲዮ የተወሰደ አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 ዓ.ም፦ ከኦሮሚያ ክልል የመጡ ሚሊሻዎችና በሶማሌ ክልል ነዋሪዎች መካከል በአዋሳኝ ድምበር ላይ በተፈጠረ አለመግባባት በትንሹ ሶስት ሰለማዊ ሰዎች ሲሞቱ 12 የሚሆኑ ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነዋሪዎች ገለጹ።  የሶማልያ ክልል ነዋሪዎች እንደገለጹት ከሆነ ግጭቱ የተቀሰቀሰው

Read More

ራኬብ መለሰ - የኢሰመኮ ም/ዋና ኮሚስነር ፤ ፎቶ፡ ኢሰመኮ እዲስ አበባ፣ ጥር 9/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰት ከግዜ ወደ ግዜ እየባሰበት መምጣቱ የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ባለፉት አራት እና አምስት ዓመታት በተለይ ሰዎች በጅምላ የሚገደሉበት በቁማቸው በእሳት የሚለበለቡበት በስቅላትና በድንጋይ ተወግረው የሚገደሉበት ሁኔታ መከሰቱ እንደ

Read More