HomeArticles Posted by addisstandard (Page 39)

Author: addisstandard

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16/ 2015 ዓ.ም፡- የካቲት 8 በወልቂጤ ከተማ በውሃ እጥረት ምክኒያት ጄሪካን ይዘው ሰላማዊ ሰልፍ በወጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ላይ የፀጥታ ሃይሎች ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ ተቋርጦ የነበረውን እንቅስቃሴ በተመለከተ በሽማግሌዎች፣ በሃይማኖት አባቶች፣ በከተማ አስተዳደሩ ውይይት ተደርጎ የተከማው ማህበረሰብ ቅድመ-ሁኔታዎችን በማስቀመጥ ከአንድ ሳምንት በኋላ ወደ

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮ ሰላም ዩትዩብ ቻናል መስራች ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ከዘጠኝ ቀናት እስር በኋላ ትላንት ማምሻውን በ30 ሺ ብር ዋስትና ከእስር መፈታቱን ወንድሙ ቢንያም አስፋው ለአዲስ ስታንዳርድ አረጋገጠ፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ30 ሺ ብር ዋስትና እንዲፈታ ችሎቱ

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6/2015 ዓ.ም፡- በዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ50 በመቶ በታች ላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ

Read More