እለታዊ ዜና፦ የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባሕል ድርጅት ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው
ባለፈው አመት በእንጅባራ ከተማ በ82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ላይ ከታዩ የፈረስ ትርዒቶች የተቀረፁ ምስሎች። ፎቶዎች፡ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል የአዊ ብሄረሰብ መለያ የሆነውን የአገው ፈረሰኞች በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባሕል ድርጅት (UNESCO) በማስመዝገብ
0 Comments