ዜና ፡ በማዕከላዊ ትግራይ ዓብይ ዓዲ ከተማ ከ54 ሺ በላይ ተፈኛቃዮች የሚገኙበት መጠለያ ጣቢያ የምግብና መድኃኒት እጦት መከሱቱ ተገለጸ
በዓብይ ዓዲ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ተፈናቃዮች፤ ፎቶ - በስፍራው የሚገኙ የአዲስ ስታንዳርድ ምንጮች በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት ሲካሄድ በቆየው ጦርነት ምክንያት በማእከላዊ ትግራይ ዓብይ ዓዲ ከተማ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ከ54,000 በላይ ስደተኞች በምግብና በመድኃኒት አቅርቦት እጥረት ለከፍተኛ