ትንታኔ፡ በአማራ ክልል የኦሮምያ ልዩ ዞን እና አጎራባች በሆነው የሰሜን ሸዋ ዞን በተቀሰቀሰ ግጭት ንጹሃን ተገድለዋል፣ መንደሮች ተቃጥለዋል፤ በሸዋ ሮቢት ከተማ በድጋሜ በተሸከርካሪ ላይ የሰዓት ገደብ ተጥሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 18/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል የኦሮምያ ልዩ ዞን ጂሌ ጥሙጋ ወረዳ እንደ አዲስ በተቀሰቀሰ ግጭት በርካታ ንጹሃን መገደላቸውን መንደሮች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች አስታወቁ። ከተገደሉት መካከል የአከባቢው ታጣቂዎች እና ንጹሃን ዜጎች እንደሚገኙበትም ተገልጿል። የአማራ ክልል መንግስት ትላንት ረፋድ ላይ ባወጣው መግለጫ ከክልሉ ልዩ ሀይል
0 Comments