ዜና፦ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ የከተማ ትራንስፖርት ዋጋ ከነገ ጀምሮ መጨመሩን አስታወቀ
የአዲስ አበባ፦ ጥር 12/ 2015 ዓ.ም. - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በጥር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ጭማሬ መነሻ በማድረግ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ ዋጋ ከነገ ጀምሮ መጨመሩን አስታወቀ፡፡ በዚህም መሰረት ለሚኒባስ የታክስ ተሸከርካሪዎች የጉዞ ርቀት