ዜና፡ እንግሊዝ በድርቅና በግጭት ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን 16.6 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ አደረገች፤ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ “በኢትዮጵያ እየተባባሰ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ” እንዳይዘነጋ ጥሪ አቀረበች
ፎቶ ዩኒሴፍ/ክሪሰቲን ኔሰቢት አዲስአበባ፣ ጥር፣13/ 2015 ዓ.ም፡- ኢንግሊዝ በኢትዮጵያ ውስጥ የጸጥታ ችግር እየተባባሰ በመጣባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ከ600,000 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የሚውል የ16.6 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ማድረጓን የእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር አንድሪው ሚካኤል ገልፁ፡፡ በተጨማሪም የአለም አቀፉ ማህበረሰብ “በኢትዮጵያ እየተባባሰ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ” እንዳይዘነጋ ኢንግሊዝ ጥሪ አቅርባለች፡፡ የ11.6 ሚሊዮን