HomeSocial Affair (Page 65)

Social Affair

በ16ኛው ክ/ዘመን የተጻፈ አንድ የግዕዝ መዝሙረ ዳዊትና አንድ የግዕዝ መልክዓ-ማርያም የግል የፀሎት መፅሐፍ፡፡ ፎቶ፡ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2015 ዓ.ም፡- በ1950ዎቹ እና በ1960ዎቹ ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሲውዲናውያን ቤተሰቦች ሁለት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ የብራና የፅሑፍ ቅርሶችን ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የኢትዮጵያ ቅርስ

Read More

ብርሃኑ መኮንን፤ ፎቶ ከቪዲዮ የተወሰደ/ዶቸ ቨለ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13/2015 ዓ.ም፡ - የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በትግራይ በድርቅና በግጭት ለተጎዱ ወገኖች በመድኃኒት እጥረትና ከሎጂስቲክስ ጋር በተያያዙ ተግዳሮቶች አገልግሎቱን ማድረስ እንዳልቻለ አስታወቀ።  የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል በበኩሉ በትግራይ ከሚገኘው ቅርንጫፉ ጽህፈት ቤቱ ጋር በተፈጠረው ችግር ምክንያት

Read More

ደበበ ዘውዴ፡ የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር፤ ፎቶ- ዋልታ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ከ22 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ በኢትዮጵያ 22 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች

Read More