HomeSocial Affair (Page 66)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29/ 2015 ዓ.ም፡- በምዕራብ ኦሮሚያ ምስራቅ ወለጋ ዞን በጊዳ አያና እና ኪረሙ ወረዳዎች በሚገኙ ከተሞችና መንደሮች በተፈጠረው ግጭት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ዜጎች የከፋ ሰብዓዊ ቀውስ ውስጥ መሆናቸውን የአካባቢው ባለስልጣን እና  ነዋሪ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ከ30,000 በላይ የተፈናቀሉ ዜጎች ያለ ምግብ፣ ውሃ፣ መጠለያ

Read More

በዞኑ የደረቀ ምርት፤ ፎቶ- የጎፋ ዞን ኮሙኑኬሽን አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28/2015 ዓ.ም፡- በጎፋ ዞን በሶስት ወረዳዎች ለተከታታይ አራት ዓመታት በአየር መዛባት ምክንያት በተከሰተው የምርት መቀነስ የተነሳ ከ 155 ሺህ  248 በላይ ቤተሰብ ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መጋለጣቸውን የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የዞኑ አደጋ ስጋት

Read More

አቶ ፈርዳ ገመዳ- ፎቶ ፡የፌደራል ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ድህረ-ገፅ አዲስ አበባ፣ ህዳር 23/2015 ዓ.ም፡- ሀብት በማስመዝገብና በማሳወቅ ሂደት ፤ አመራሮችንና ባለሙያዎች ሳያስመዘገቡ የቀሩትን ሀብት የጠቆመ ዜጋ ከተጠቆመው ሀብት 25 በመቶ እንዲያገኝ እንደሚደረግ የፌደራል ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል። ለዚህም ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝና ይህም

Read More