ዜና፡ በመዲናዋ የቱሪስቶች ደህንነት ለማስጠበቅ የቱሪስት ፖሊስ ሊቋቋም መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21/ 2015 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ከተማ የቱሪስቶችን ደህንነት ለማስጠበቅ የቱሪስት ፖሊስ ለማቋቋም ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የቱሪዝም ዘርፍ ኃላፊ ደስታ ሎሬንሶ፣ ስራዎችን ለማሳለጥ በቅርቡ የአዲስ አበባ
0 Comments