HomeSocial Affair (Page 61)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ጥር 26/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ህዝበ ህርስቲያኑ፣ መንግስት ድጋፍ የሚሰጠውንና መፈንቅለ ሲኖዶስ ለማድረግ የሞከረውን ህገ- ወጡን ቡድን በመቃወም ከጥር 29 እስከ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም የሚቆውን ጾመ ነነዌን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ እንዲያሳልፍ ጠየቀ፡፡ ጾመ ነነዌን

Read More

በህዳር 2015 የዓለም ጤና ድርጅት ቡድን በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሌራ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር መከላከል ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ መቀላቀሉን ገልጿል። ፎቶ፡ WHO አዲስ አበባ፣ጥር 24/ 2015 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ ሳቢያ 28 ሰዎች ለሞት ሲዳረጉ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ደግሞ ለከፍተኛ አደጋ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት አስታወቀ። ወረርሽኙ

Read More

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ(ኢዜማ) መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ ገብነቱን እንዲያቖም ጠየቀ። "ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የተፈጠረውን ችግር በአንክሮ ሲከታተል ቆይቷል" ያለው ኢዜማ፤ "የተለያዩ የፖለቲካ ዓላማ ያነገቡ ግለሰቦችም ሆኑ ሌሎች ቡድኖች

Read More