ዜና፡ ቅዱስ ሲኖዶስ ለፆመ ነነዌ ህዝበ ክርስቲያኑ ጥቁር ልብስ በመልበስ እንዲፆም ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ህዝበ ህርስቲያኑ፣ መንግስት ድጋፍ የሚሰጠውንና መፈንቅለ ሲኖዶስ ለማድረግ የሞከረውን ህገ- ወጡን ቡድን በመቃወም ከጥር 29 እስከ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም የሚቆውን ጾመ ነነዌን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ እንዲያሳልፍ ጠየቀ፡፡ ጾመ ነነዌን
0 Comments