HomeSocial Affair (Page 62)

Social Affair

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ/ከክምችት አዲስ አበባ፣ ጥር 17/ 2015 ዓ.ም፡- ከሁለት አመት በላይ በድንኳን ውስጥ የቆዩ በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ወረዳና ፃግብጂ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ለከፋ ርሃብና በሽታ መጋለጣቸውን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ገለፀ። በፌደዴራል መንግስትና

Read More

በዓብይ ዓዲ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ተፈናቃዮች፤ ፎቶ - በስፍራው የሚገኙ የአዲስ ስታንዳርድ ምንጮች በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት ሲካሄድ በቆየው ጦርነት ምክንያት በማእከላዊ ትግራይ ዓብይ ዓዲ ከተማ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ ተጠልልው የሚገኙ ከ54,000 በላይ ስደተኞች በምግብና በመድኃኒት አቅርቦት እጥረት ለከፍተኛ

Read More

ፎቶ: አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ አበባ፣ ጥር 16/2015 ዓ.ም፡- በትናንትናው እለት ምሽት 4፡48 ላይ "ከፍተኛ ቴክኖሎጂና ግብዓት የፈሰሰበት" የለሚ ኩራ ክ/ከተማ አስተዳደር ህንፃ ከመመረቁ ጥቂት ቀናት በፊት በደረሰበት እሳት አደጋ መሰረተ ልማቱ ወደመ፡፡ እንደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መረጃ "የአደጋው ምክንያት እና መንስኤ በፖሊስ ምርመራ እየተካሄደበት

Read More