ዜና፡ በዋግ ኽምራ የሚገኙ ከ70 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች በረሃብና በበሽታ እየተሰቃዩ ይገኛሉ ተባለ
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ/ከክምችት አዲስ አበባ፣ ጥር 17/ 2015 ዓ.ም፡- ከሁለት አመት በላይ በድንኳን ውስጥ የቆዩ በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ወረዳና ፃግብጂ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ለከፋ ርሃብና በሽታ መጋለጣቸውን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ገለፀ። በፌደዴራል መንግስትና