HomeSocial Affair (Page 69)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13/ 2015 ዓ.ም፡- የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስጀመር እንዲሁም ለተማሪዎች ምገባ የሚያግዝ 33 ሚሊዮን ዩሮ በኣለም አቀፉ የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) እና በዓለም ምግብ ፕሮገራም (WFP) በኩል ድጋፍ ሰጠ። የትምህርት አገልግሎትን ወደነበረበት ለመመለስ እና የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሮችን

Read More

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ህዳር 9/2015 ዓ.ም፦ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በአለም ቅርስነት ካስመዘገበቻቸዉ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነዉና ከአዲስ አበባ 525 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የሐረር ከተማ የሚገኘው የጀጎል ግንብ የከፋ አደጋ አንዣቦበታል ይላሉ ነዋሪዎች፡፡ ግንቡ ከጠላት ለመከላከል

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8/2015 ዓ.ም፦ አሜሪካው ጄ ኤስ ኤች ኢንተርናሽናል ኩባንያ ከኢትዮጵያዉ ጂግራ ኬሚካልስ ጋር በመተባበር አፔክስ-10 የተሰኘ ኦርጋኒክ የማዳበሪያ ማበልፀጊያ ምርት ለኢትዮጵያ ገበያ ለማቅረብ አየሰራ መሆኑን በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ለአዲስ ስታንዳርድ በላከው መግለጫ አስታውቋል። እንደ መግለጫው አፔክስ-10 አሜሪካ ሰራሽ ሲሆን ለአካባቢ ተስማሚ እና

Read More