HomeSocial Affair (Page 4)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ፣ 26/2015 ዓ.ም፡- በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በተካሄደባቸው አካባቢዎች የተቀበሩና ጉዳት እያደረሱ ያሉ ፈንጂዎችን የማጽዳት እና የማስወገድ ተግባር ሊፋጠን እንደሚገባ እና መንግሥት ለፈንጂ ተጎጂዎች የማቋቋም እና የተሐድሶ አገልግሎት ድጋፎችን ማቅረብ እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ሐምሌ 26፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም፡- ከሶስት ሳምንታት በፊት በሰሜን ኢትዮጵያ ጎንደር አከባቢ በዜግነት እስራኤላዊ የሆነ አንድ ግለሰብ በሰሜን ኢትዮጵያ በአማራ ክልል በጎንደር ታግቶብኛል ሲል የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል። እስራኤላዊው የታገተው ማስለቀቂያ ገንዘብ በፈለጉ ሀይሎች መሆኑም በዘገባው ተጠቁሟል። ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም፡- ብልጽግና መራሹ የለውጥ ሀይል ኢትዮጵያን ተረክቦ ማስተዳደር ከጀመረበት መጋቢት 2010 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ በርካታ አሰቃቂ ሰብአዊ ቀውሶች ተፈጥረዋል። ጦርነት ጨምሮ በርካታ ወታደራዊ ጥቃቶች በኢትዮጵያውያን ላይ ካደረሱት ጉዳት በተጨማሪ የሀገሪቱ በሮች ለውጭ ሀይሎች ክፍት እንዲሆኑ በማድረጉ ቅጥረኞች የበርካታ ኢትዮጵያውያን ህይወት ላይ

Read More