ዜና፡ በደቡብ ክልል በ42 ወረዳዎች የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱን እና አራት ሺ ታማሚዎች መኖራቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም የጀመረው የኮሌራ ወረርሽኝ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ሁኔታ በደቡብ ክልል በመዛመት ላይ እንደሚገኝ እና 42 የክልሉ ወረዳዎችም በወረርሽኙ መጠቃታቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአሁኑ ወቅት በኮሌራ በሽታ የተያዙ ከአራት ሺ በላይ ሰዎች መኖራቸውንም ጠቁሟል። የፌደራል መንግስቱ እና
0 Comments