HomeSocial Affair (Page 6)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም የጀመረው የኮሌራ ወረርሽኝ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ሁኔታ በደቡብ ክልል በመዛመት ላይ እንደሚገኝ እና 42 የክልሉ ወረዳዎችም በወረርሽኙ መጠቃታቸውን የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአሁኑ ወቅት በኮሌራ በሽታ የተያዙ ከአራት ሺ በላይ ሰዎች መኖራቸውንም ጠቁሟል። የፌደራል መንግስቱ እና

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 20 / 2015 ዓ.ም፡- በስደተኞች ጉዳይ ላይ በመስራት የሚታወቀው “እኛለኛ በስደት” የተባለ ግብረ-ሰናይ ድርጅት፣ ከብዙ እንግልት በኋላ ከስደት ተመልሰው የስራ አማራጮች ላጡ  እህቶች  ነፃ የሙያ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ከፍቶ በማሰልጠን ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማሰልጠኛውን ለመክፈት የተፈለገው ከስደት ተመላሾች የስራ አማራጮች በማጣታቸው ለተጨማሪ ጭንቀት

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19 /2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት ከ 1 ሚሊዮን በላይ ተፈናቃዮች እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ትላንት ሓምሌ 18፣ 2015 ባወጣው ሪፖርቱ  ዘላቂ ጦርነት የማቆም ስምምነቱ ከተደረሰበት ህዳር ወር  ጀምሮ 700ሺህ ተፈናቃዮች ያለ ድጋፍ ወደ ቀያቸው

Read More