HomeSocial Affair (Page 7)

Social Affair

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ ክልል የሚገኙ ብፁዓን አባቶች ባካሄዱት የኤፒስ ቆጶሳት ሹመት ዙሪያ ለመምከር ለቀጣይ ሳምንት አስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱ ተገለጸ። ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባውን የጠራው በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች መንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ብለው በማቋቋም በአክሱም የሰጡትን የኤፒስ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 14 /2015 ዓ.ም፡- የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎደሚር ዜለንስኪ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ዩክሬንን እንዲጎበኙ ጋበዙ፡፡ ቮሎደሚር ዜለንስኪ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን የጋበዙት ሁለቱ መሪዎች ከሁለት ቀን በፊት ባደረዱት የስልክ ንግግር ነው፡፡ ኢትዮጵያ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ያደረሰችውን ወረራ ለማውገዝ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውሳኔ ላይ ድምጽ

Read More

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የወደመ ታንክ (ፎቶ፡ ሮይተርስ/ቲክሳ ነገሪ) አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 13/2015 ዓ.ም፡- ለትርፍ ያልተቋቋመው ኦስሎ የሰላም ጥናትና ምርምር ተቋም ባወጣው አዲስ ሪፖርት የኢትዮጵያ ጦርነት ከ1984 ጀምሮ በዓለም ላይ ከተካሄዱ ጦርነቶች ከፍተኛ ሞት የተመዘገበበት መሆኑን በመግለፅ በጦርነቱም ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን አስታውቋል፡፡ ሀሙስ ሓምሌ 6

Read More