ዜና፡ በጎፋ ዞን ከ 155 ሺህ በላይ ቤተሰብ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይሻሉ ተባለ
በዞኑ የደረቀ ምርት፤ ፎቶ- የጎፋ ዞን ኮሙኑኬሽን አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28/2015 ዓ.ም፡- በጎፋ ዞን በሶስት ወረዳዎች ለተከታታይ አራት ዓመታት በአየር መዛባት ምክንያት በተከሰተው የምርት መቀነስ የተነሳ ከ 155 ሺህ 248 በላይ ቤተሰብ ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መጋለጣቸውን የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የዞኑ አደጋ ስጋት
0 Comments