HomeSocial Affair (Page 2)

Social Affair

በዋግህምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች- ፎቶ- አሚኮ/ ከፋይል አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4 /2015 ዓ.ም፡- የህጻናት አድን ድርጅት (Save the Children) በመንግስት ፀጥታ ሀይልና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት በተቀሰቀሰበት አማራ ክልል ያልተገደበ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ፡፡ በኢትዮጵያ የህጻናት አድን ድርጅት ዳይሬክተር ዣቪየር ጆበርት ለሁለት አመታት የዘለቀው ግጭት

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4/2015 ዓ.ም፡- የአለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል አቋርጦት የነበረውን የምግብ እርዳታ ስርጭት እንደገና ማስጀመሩን ፕሮግራሙ አስታወቀ ሲል አሶሼትድ ፕሬስ የዜና ወኪል በትላንትናው ዘገባ አመላክቷል፤ ይህንን ዘገባ አስመልክቶ አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገራቸው የክልሉ ባለስልጣናት ግን ጉዳዩን አስተባብለዋል። የትግራይ ክልል የአደጋና ዝግኙነት ኮሚሽን ዋና ሃላፊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 1/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ግጭት አሳስቦኛል ሲል የአለም ጤና ድርጅት ገለፀ፡፡ የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም በትዊተር ገፃቸው፣ በአማራ ክልል መንገዶች በመዘጋታቸው እንዲሁም ኢንተርኔት እንዲቋረጥ መደረጉ ለግኑኝነት አዳጋች ሁኔታ መፈጠሩና የሰብዓዊ እርዳታን ወደ ክልሉ ለማድረስ አስቸጋሪ እንዳደረገው ገልፀዋል፡፡ ዋና

Read More