HomeNews (Page 105)

News

                                                                                                                                                  አዲስ አበባ፣ጥር 25/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት በሕገ መንግሥቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በመወጣት የቤተ ክርስቲያኒቱን ተቋማዊ ልዕልና እንዲያስጠብቅ እንዲሁም ህገ ወጡን ድርጊት ተገቢውን እርምት እንዲሰጥ አሳስቦ ይህ የማይሆን ከሆነ ግን ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጀምሮ ብፁዓን አበው ሊቃነጳጳሳት፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋይ ካህናትና ምእመናን ጭምር

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 24/ 2015 ዓ.ም፡- ከደቡብ ክልል ቡርጂ በመነሳት አማሮ ልዩ ወረዳዎችን በማቋረጥ ወደ ዲላ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ አምስት ሰዎች ላይ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ሁለት ሰው ሲገደል አራት ሰው መቁሰሉን ቪኦኤ ዘግቧል፡፡ ዜና አውታሩ ያናገራቸው ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት በገላና ወረዳና በአማሮ ወረዳ አዋሳኝ

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር፣24/ 2015 ዓ.ም፡- ባልታወቁ ታጣቂዎች ታግተው የነበሩት ቁጥራቸው 20 የሚሆን የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሰራተኞች እያንዳንዳቸው ከ50ሺ ብር እስከ 100ሺ ብር ክፍያ ሰኞ እለት መለቀቃቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ ምንጭ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ክፍያውን መፈፀም ያልቻሉ ደግሞ በኋላ ላይ ለመክፈል ቃል በመግባት ተለቀዋል

Read More