HomeNews (Page 243)

News

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፡ ሰኔ 22/2013-የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና የህገመንግስት ጉዳዩች ችሎት በነ ጃዋር መሀመድ መዝገብ የተከሰሱትን ጃዋር መሀመድ በቀለ ገርባ ሀምዛ አዳነ እና ደጀኔ ጣፋ ለሁተኛ ግዜ ካሉበት ማረሚያ ቤት ችሎት አንቀርብም በማለታቸው ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ትእዛዝ

Read More

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 27 2013-የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስት ጉዳዩች ችሎት የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ተጠርጥረው የነበሩ 3 ተከሳሾች ላይ ከእድሜ ልክ እስከ ስድስት ወር እንዲቀጡ ውሳኔ ሰጠ፡፡ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ገሏል የተባለው አንደኛ ተከሳሽ ጥላሁን ያሚ ጥፈተኛ በተባለበት

Read More