ዜና፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ባካሄደው አስቸኳይ ምልአተ ጉባኤ በሶስት ሊቀጳጳሳት እና 25 ተሿሚ ጳጳሳት ላይ የውግዘት ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከቀኖና እና ከእውቅናዬ ውጭ የሆነ ሕገ ወጥ የኤጲስ ቆጶሳት እና ጳጳሳት ሹመት ተስጥቷል በተባለው ጉዳይ ላይ ቅዱስ ሲኖዶሱ ባካሄደው አስቸኳይ ምልአተ ጉባኤ፣ ሲመቱን በሰጡ ሊቀጳጳሳት እና ተሿሚዎች ላይ የውግዘት ውሳኔ አሳለፈ። የውግዘት ውሳኔ የተላለፈባቸው ሶስቱ ሊቀጳጳሳት
0 Comments