HomeLaw & Justice (Page 59)

Law & Justice

አሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያው ቶማስ እንግዳ በማህሌት ፋሲል @MahletFasil አዲስ አበባ፣ የካቲት 25 2014 - የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የግዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ የቀረቡት የአሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኞች ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን የዞ የፊታችን ሰኞ እንዲቀርብ ትእዛዝ ሰጠ:: ጋዜጠኛ አሚር አማን

Read More

ፋቱ ቤንሱዳ የሰብአዊ መብቶች ካውንስል ፕሬዝዳንት አምባሳደር ፌዴሪኮ ቪሌጋስ (አርጀንቲና) ጋምቢያዊቷ ፋቱ ቤንሱዳ፣ ኬንያዊቷ ካሪ ቤቲ ሙሩንጊ እና አሜሪካዊቷን ስቲቨን ራትነር በኢትዮጵያ የአለም አቀፍ ሰበአዊ መብቶች ኮሚሽን  ሶስት አባላት ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል።  ወይዘሮ ቤንሱዳ የሶስቱ  ኮሚሽኖች ሊቀመንበር ሆነው አንሚያገለግሉ ታውቋል። በታህሳስ 17 ቀን 2021

Read More

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ የካቲት 21 2014፣ የካቲት 17፣ 2014 በዋለው ችሎት ፖሊስ በጋዜጠኛ ታምራት ነገራ ላይ ምርመራውን ለማጠናቀቅ በጠየቀው መሰረት የገላን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀን ፈቀደ። ከዚህ ቀደም ፖሊስ በ‹ተራራ ሚዲያ ግሩፕ› የዩቲዩብ ቻናል ላይ ስርጭት ፈጽሟል ያላቸውን ስምንት ጥሰቶች በመጥቀስ ተጨማሪ

Read More