HomeLaw & Justice (Page 61)

Law & Justice

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4/2014 - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ትላንት አመሻሽ ላይ ባወጣው መግለጫ በሳውዲ አረቢያ በሚገኙ እስር ቤቶች ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ በአገራችን የሚነደፉት የዕድገት አቅጣጫዎች (ፖሊሲዎች) አሳታፊና ትክክለኛም ባለመሆናቸው የችግሩ መንስኤ ነው በማለት ተችቷል ። "ማለቂያ የሌለውን የዜጎቻችንን ሰቆቃ መስማት ራሱ ያሰቅቃል"

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 ጥር 30 ለየካቲት 1 አጥቢያ ሌሊት ከ7 ሰዓት ጀምሮ በላይ ጋይንት ወረዳ ነፋስ መውጫ ከተማ በሚገኙ የወረዳ ማረሚያ ቤት፣ ፖሊስ ጣቢያ እና ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ላይ ጥቃት መድረሱን የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል። ጉዳዩን አስመልክቶ የክልሉ ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን እና ፖሊስ ኮሚሽን

Read More

ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ጥር 23/2014 ከወራት በፊት በምእራብ ጉጂ ዞን በቡሌ ሆራ ፖሊስ ጣቢያ በአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ታስረው የሚገኙ ከመቶ በላይ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በታሰርንበት ተረስተናል ሲሉ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ:: በተላያየ ግዜ ከተለያየ ቦተ እንደታሰሩ የተናገሩት እስረኞች ፍርድ ቤትም ቀርበን ሆነ በመርማሪዎች ጥያቄ ቀርቦልን አያውቅም

Read More