HomeFeature

Feature

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም፡- ባደጉት ሀገራት በመንገድ ዳር የሚሸጡ ምግቦችን ማየት የተለመ ነው፡፡ በተለይ ቱርክ፣ ቻይና፣ ህንድ፣ ታይላንድ፣ ሜክሲኮ፣ ሲንጋፖር፣ ደቡብ አፍሪካ… የመንገድ ዳር ምግብ ንግድ በስፋት የሚከናወንባቸው ሀገራት መካከል ዋንኞቹ ናቸው፡፡ በመዲናችንም ይህ ንግድ እየተለመደና እያደገ መጥቷል፡፡ በተለይ አመሻሽ ላይ በተለያዩ የመዲናዋ ጎዳናዎች

Read More

በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2015 ዓ.ም፡- አብርሃም አበበ የስምንት አመት ታዳጊ ልጅ ሲሆን ፒያሳ፣ ልዩ ስሙ አራዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የክብደት መለኪያ ሚዛን አጠገብ ተቀምጧል። አብረሃም ከወላይታ ወደ አዲስ አበባ ስራ ለመፈለግ በደላላዎች ከሚመጡት ህፃናት መካከል አንዱ ነው፡፡ ህፃናቱን ሲያዘዋውሯቸው ጉዞኣቸው የተሸለ ህይወት ፍለጋ

Read More

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ የካቲት 21 2014፣ የካቲት 17፣ 2014 በዋለው ችሎት ፖሊስ በጋዜጠኛ ታምራት ነገራ ላይ ምርመራውን ለማጠናቀቅ በጠየቀው መሰረት የገላን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀን ፈቀደ። ከዚህ ቀደም ፖሊስ በ‹ተራራ ሚዲያ ግሩፕ› የዩቲዩብ ቻናል ላይ ስርጭት ፈጽሟል ያላቸውን ስምንት ጥሰቶች በመጥቀስ ተጨማሪ

Read More