HomeLaw & Justice (Page 63)

Law & Justice

ፎቶ:ማህበራዊ ድህረገፅ በአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጠኞች አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣2014-ሁለት ወር ከሀያ ሁለት ቀናት እስር ላይ የቆዩት የአረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበርና የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር (የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ) የነበሩት አቶ አብረሃ ደስታ  በፍርድ ቤት ትእዛዝ በ 10,000 ሺብር ዋስትና ከእስር ተፈቱ፡፡ ሰኔ ወር ላይ ከትግራይ ወደ

Read More

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 2/2014-ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ  ቅዳሜ ጠዋት የፖሊስ ልብስ ባለበሱ ፖሊሶች መታሰሯን ባለቤትዋ ሮቤል ገበየሁ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገረ፡፡ ጠዋት ወደስራ ለመሄድ ከቤት እንደወጣች የተናገረው ሮቤል የት እንደታሰረች እስካሁን አላወቅንም ብሏል መኖሪያ ቤታቸን አልተፈተሸም ለምን

Read More

አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 29/2014-አክቲቪስት እና ኡቡንቱ'  የተሰኘ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች  እያስፔድ ተስፋዬ ህዳር 28 2014 ዓ.ም ከቤተሰቦቹ ቤት መታሰሩን ወላጅ እናቱ ለቢቢሲ አማረኛ ተናገሩ ፡፡ እረፋድ ላይ ወደ መኖሪያ ቤታቸው የመጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዩኒፎርም የለበሱ  እንደሆኑ የተናገሩት  መኖሪያ ቤታችንን ከፍተሹ በውሀላ እያስፔድን ይዘውት ሄደዋል

Read More