HomeLaw & Justice (Page 58)

Law & Justice

በመተከል ዞን የጸጥታ ሃይሎች ሰላማዊ ዜጎችን በህይወት ሲያቃጥሉ ሲያኔ መኮንን  አዲስ አበባ መጋቢት 03/2014  ፣ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ሠዎችን በእሳት ሲያቃጥሉ የሚያሳየው በማህበራዊ ድረ-ገጾች በሰፊው ተሰራጭቶ የነበረው ተንቀሳቃሽ ምስል ቦታው  ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ጉባ ወረዳ አይሲድ ቀበሌ መሆኑን የፌደራል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን

Read More

ማህሌት ፋሲል  አዲስ አበባ መጋቢት 01 2014:- ባሳለፍነው ቅዳሜ በፓሊስ ቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት እና በልደታ ክ/ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የነበሩ የባልደራስ ፓርቲ አባላት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ክርክር አደረጉ::  የካራማራ የድል በአልን ለማክበር የካቲት 26 ቀን 2014 ዓም ድላችህን ሃውልት አከባቢ የተገኙ የፓርቲው አባላት በፖሊስ ወደ

Read More

ማህሌት ፋሲል  አዲስ አበባ የካቲት 28 2014 ፣ባለፈው ታህሳስ ወር በቁጥጥር ስር በዋሉበት ወቅት ለአሶሼትድ ፕሬስ ይሰሩ የነበሩትን ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያው ቶማስ እንግዳ ላይ  የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለመርማሪ ፖሊስ ዛሬ በዋለው ችሎት 14 ተጨማሪ ቀናትን ሰጠ።  አርብ ጥር 4

Read More