HomeLaw & Justice (Page 56)

Law & Justice

ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 22፣ 2014:- የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መርማሪ ፖሊስ በጋዜጠኛ አሚር አማን እና በካሜራ ማለሙያው ቶማስ እንግዳ ላይ የጠየቀውን ይግባኝ ውድቅ አደረግ። ፖሊስ ማክሰኞ  እለት ሁለቱ ባለሙያዎች እያንዳንዳቸው በ60ሺ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ቢወስንም

Read More

ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 20/2014: የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሁለቱ የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያ ቶማስ እንግዳ እያንዳንዳቸው የ60 ሺ ብር ዋስ አስይዘው ከእስር እንዲወጡ ፈቀደላቸው። በዛሬው ችሎት ፖሊስ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀን ጠይቋል። የተከሳሽ

Read More

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15/2014 - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል የአባገዳዎች ምክር ቤት አስተባባሪነት በክልሉ መንግሥት እና በከረዩ ማኅበረሰብ የሀገር ሽማግሌዎች መካከል እየተካሄደ የሚነኘው ሽምግልና በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ ለተፈጸመው ግድያ የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል

Read More