HomeLaw & Justice (Page 4)

Law & Justice

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15/ 2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ሰደን ሶዶ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ በቀለ ቀጫ ማክሰኞ ሰኔ 13 2015 ዓ.ም በታጣቂዎች መገደላቸውን የወረዳው ኮሚኒኬሽን አስታወቀ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ኮሚኒኬሽን የሰዴን ሶዶ ገለፃ አቶ አስታዳሪው የተደገሉት በአዳማ ከተማ ስብሰባ ተሳትፈው ከተመለሱ በኋላ እሁድ

Read More

ዮናስ ብርሃነ መዋ እና የቴሌቭዥን ፕሮግራም አቅራቢ ፍላጎት አብረሃም በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አባባ፣ ሰኔ 5/2015 ዓ.ም፡- የፊልም አዘጋጅ እና የጉማ ፊልም አዋርድ መስራች ዮናስ ብርሃነ መዋ ከሶስት ቀናት እስር በኃላ መፈታቱን አባቱ አቶ ብርሃነ መዋ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ፡፡ በርካታ ፊልሞችን በማዘጀት የሚታወቀው የኪነ ጥበብ ሰው ዮናስ ብርሃነ

Read More

ፀጋ በላቸውና ክንስታብል የኋላማብራት ወ/ማርያም አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም፡- በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ በሆነችው ሀዋሳ ግንቦት 15 2015 ፀጋ በላቸው የተባለች ወጣት በከተማው ከንቲባ ጥበቃ ክንስታብል የኋላማብራት ወ/ማርያም ተጠልፋ እስካሁን የት እንዳለች ማወቅ አልተቻለም፡፡ በሀዋሳ ከተማ የዳሸን ባንክ ሰራተኛ የሆነው ፀጋ በላቸው ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን

Read More