ዜና፡ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳዮች ማንነት እውነት እንዲወጣ ባለቤቱ ፋንቱ ደሚሴ ጠየቀች
የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ባለቤት ፋንቱ ደምሴ ፡ ፎቶ- አዲስ ስታንዳርድ አፋን ኦሮሞ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23/ 2015 ዓ.ም፡- የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ገዳዮች ማንነት እውነት እንዲወጣ ባለቤቱ ፋንቱ ደሚሴ ትላንት ሰኔ 22 ቀን 2015 ዓ.ም በተካሄደው ሁለተኛው የሀጫሉ ሁንዴሳ አዋርድ መርሃ-ግብር ላይ በደረገችው ንግግር ጠየቀች፡፡ የአርቲስቱ
0 Comments