ዜና፡ የጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ዋስትና መብት ታገደ
በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም ፦“የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የዋስትና መብት ተከለከለ” ሲሉ ጠበቃ ሄኖክ አክሊሉ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ትናንት ሰኔ 30 ቀን የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 1ኛ ፀረ ሽብር ምድብ ችሎት ባስቻለው ችሎት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የፍትሕ መጽሔት ባለቤት እና ማኔጂንግ ዳሬክተር ጋዜጠኛ
0 Comments