HomeLaw & Justice (Page 35)

Law & Justice

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜ 2፣ 2014 ዓ.ም ፦የአማራ ድምጽ የብይነ መረብ ሚዲያ ባለቤትና ምስራች ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ዛሬ ማለዳ 2 ሰዓት ላይ የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱና ሲቪል በለበሱ የደህንነት ሰዎች መያዙን ወንድሙ አቶ ከድር ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። እንደ አቶ ከድር ገለፃ “የጸጥታ አካላቱ ለአንድ ሰዓት

Read More

ባለፈው ሳምንት በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ የተሰራጨው ምስል ከጥቃቱ በኋላ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የተከሰተውን የጅምላ መፈናቀል ያሳያል አዲስ አበባ፣ጳጉሜ 1፣ 2014 ዓ.ም፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ስር በሚገኘው ኡሙሩ ወረዳ ከነሐሴ 23 እስከ ነሐሴ

Read More

አቶ ውብሸት አያሌው አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27/2014፡- የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው ትላንት ማታ ከምሽቱ 3 ስዓት ገደማ አካባቢ ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ በማለት የከተው አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት አስታወቀ። ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት "የተሰጣቸውን የህዝብ አደራ ለመወጣት ውሎአቸውን በስራ

Read More