HomeLaw & Justice (Page 36)

Law & Justice

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13/ 2014 ዓ.ም፡- የሶዶ ከተማ አቃቤ ህግ የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ አሰፋ ወዳጆ የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ጥሰዋል ሲል ክስ መሰረተ፡፡ የክሱ ዝርዝር ደብዳቤ እንደሚገልፀው

Read More

የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር አሰፋ ወዳጆ ምስል የግል ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3/ 2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል የወላይታ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው በሶዶ ከተማ የጸጥታ ሃይሎች የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ  የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ አሰፋ ወዳጆ በድጋሚ

Read More

አቶ ኡጌቱ አዲንግ ። ምስል፡ የጋምቤላ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8፣ 2014 ዓ.ም ፦የጋምቤላ ክልል “በጋምቤላ ከተማ ባለው ነባራዊ ሁኔታ” እና “ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር” በሚል ቀደም ሲል በክልሉ ተጥሎ የነበረውን የሰዓት እላፊ አዋጅ እያጠናከረ መሆኑን ትናንትና  ሀሙስ ሐምሌ 8 

Read More