HomeHorn of Africa (Page 46)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8/2015 ዓ.ም፡- ወደ ጎረቤት ሱዳን የተሰደዱ የትግራይ ተወላጆች በሀገሪቱ በተፈጠረው ጦርነቱ ሳቢያ ለከፋ ስቃይና መከራ መዳረጋቸውን የእንግሊዙ ተነባቢ ጋዜጣ ጋርድያን ይዞት የወጣ ዘገባ አስታውቋል። በሱዳን በተባበሩት መንግስታት መጠለያ ካንፕ የሚኖሩ ተጋሩ በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ታፍነው በመወሰድ ላይ መሆናቸውን እና ቤተሰቦቻቸው ማስለቀቂያ ገንዘብ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5/2015 ዓ.ም፡- በኬንያ፣ ሶማሊያ እና ኢትዮጵያ በጸጥታ ችግር ሳቢያ ከቅርብ አመታት ወዲህ በከፊል እና ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ የነበረውን ድንበር ዝውውር ለማስጀመር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ። የፕሮጀክቱ መጀመር በሶስቱ ሀገራት መካከል ያለውን የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ እንዲሻሻል ያደርጋል ሲሉ በኬንያ ማንዴራ ከተማ ፕሮጀክቱ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት፣ 5/ 2015 ዓ.ም፡- መንግስት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በአስቸኳይ እንዲለቅ እና በአሀገር ውስጥና በውጭና የሚገኙ የፕሬስ አባላትን ማዋከብ እንዲያቆም የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ጠየቀ፡፡ ተቋሙ ትላነንት ባወጣው መግለጫ የአማራ ድምፅ ዩቱዩብ ቻናል መስራች የሆነው ጎበዜ ሲሳይ ሚያዝያ 28፤ 2015 ከጂቡቲ በመንግስት ቁጥጥር ስር መዋሉን

Read More