ዜና፣ በኮምቦልቻ ከተማ ከልኡል መኮነን ሆቴል እስከ ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለው መንገድ “ማሪቱ ለገሰ ጎዳና” በሚል ተሰየመ
ፎቶ፥ኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን አዲስ አባባ፣ጥር 01 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በኮምቦልቻ ከተማ ከልዑል መኮነን ሆቴል ወደ አየር መንገድ በሚወሰደው ጎዳና፣ እስከ ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለው መንገድ በአምባሰሏ ንግስት አርቲስት ማሪቱ ለገሰ ስም እንዲሰየም መወሰኑን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳዳደር በትላንትናው እለት አስታወቀ። እንደ የኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን መረጃ፣ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድ
0 Comments